የመምህራን አቤቱታ በድሬደዋ25 ጥር 2003ረቡዕ፣ ጥር 25 2003የድሬደዋ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት መምህራን የኑሮ ዉድነትን በማገናዘብ የተደረገልን የደሞዝ ጭማሪና የቤት ድጎማ ከእጃችን አልገባም ሲሉ ትናንት ስራ አቁመዉ ተቃዉሞ አሰሙ።https://p.dw.com/p/Qxhnምስል Fotolia/Lorelyn Medinaማስታወቂያ ጭማሪዉ ከተደረገ ሰባት ወር እንደሞላዉ የሚናገሩት መምህራን ጉዳያቸዉን ወደሚመለከታቸዉ አካላት በመሄድ አቤት እንዳሉ ተናግረዋል። ትናንት ስራአቁመዉ አቤቱታቸዉን ቢያሰሙም መምህራኑ ዛሬ ወደስራ ገበታቸዉ እንዲመለሱ አስተዳደሩ ባሳሰበዉ መሰረት መመለሳቸዉ ተነግሯል። ዮሃንስ ገብረ እግዚአብሄር ሸዋዬ ለገሠ