የመማሪያ መፅሐፍት እጥረት በኢትዮጵያ
ሐሙስ፣ መጋቢት 15 2003ማስታወቂያ
በተለይ በቅርቡ የሚሰጠዉን የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችና አስተማሪዎቻቸዉ፥የመፅሐፍቱ መዘግየት የተማሪዎቹን ዉጤት ይጎዳዋል ብለዉ ይሰጋሉ።የደቡብ መስተዳድር እና የፌደራላዊዉ የትምሕርት ጉዳይ ባለሥልጣናት እንደሚሉት ግን ተማሪዎቹንም ሆነ አስተማሪዎቻቸዉን ብዙ የሚያሰጋ ነገር የለም።ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ተጉዞ የነበረዉ ታደሰ እንግዳዉ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።
ታደሰ እንግዳዉ
ነጋሽ መሀመድ
አርያም ተክሌ