የመላው አፍሪቃ የንግድ ምክር ቤት እና የአፍሪቃ ኤኮኖሚ
ሰኞ፣ ሰኔ 29 2001ማስታወቂያ
ይህ ካልሆነ ከመዳከም አልፎ ያልተጠበቀ ቀውስ ውስጥ ሊገባ ይችላል ሲሉ ዛሬ በአዲስ አበባ ስብሰባ ያካሄዱት የመላው አፍሪቃ የንግድ ምክር ቤት ተወካዮች አስጠነቀቁ። ካለፉት ሁለት ዓመት ወዲህ ማከራከር በያዘው የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ከካይሮ ግብጽ ወደ አዲስ አበባ ይዛወር በሚል በተሰማው ጥያቄ ላይ ተወካዮቹ መክረው እንደሚወስኑ ተስፋ ተደርጓል።
ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሐመድ