የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ በአዲስ አበባ
ሰኞ፣ ነሐሴ 5 2006ማስታወቂያ
አንዳንድ የአዲስ አበባ ከተማ ኗሪዎች ለዶቼ ቬለ እንደገለጹት ከተለያዩ የሀገሪቱ ገጠራማ ክፍሎች በደላላ ተታለዉ በከባድ ሥራ ላይ ሕፃናት ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እያሻቀበ። የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርም እንዲሁ ችግሩ መኖሩን አምኖ ወደ20 ሺ የሚጠጉ ሕፃናትን መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት እየተከናወነ መሆኑን አመልክቷል። የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል፤
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ