የሊቀ ጳጳስ፣ ብፁእ አቡነ ዜና ማርቆስ አጭር የህይወት ታሪክ
ማክሰኞ፣ የካቲት 9 2002ማስታወቂያ
በዩናይትድ እስቴትስ፣ በስደት የሚገኘው ቅዱስ ሲኖደስ አባል ብፁእ አቡነ ዜና ማርቆስ በመሠረቱትና ለረጅም ጊዜ ባገለገሉበት በ Seatle ከተማ በመገኘው ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍትኀት እየተደረገላቸው ሲሆን ፣ የብፁዕነታቸው የቀብር ሥነ- ሥርዓትም ቴክሳስ ውስጥ በሚገኝ ገዳም ውስጥ እንደሚፈጸም ተገልጿል ። ዝርዝሩን አበበ ፈለቀ
አበበ ፈለቀ /ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ