1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የለንደኑ ኦሎምፒኩ የአፍሪቃ መንደር

ሐሙስ፣ ሐምሌ 26 2004

30 ኛው የኦሎምፒክ ውድድር ለንደን ውስጥ ከተጀመረ ዛሬ ሰባተኛ ቀኑ ነው ። አፍሪቃውያን አትሌቶች ከስፖርቱ ውድድር ጎን በለንደን ኦሎምፒክ በተዘጋጀላቸው የአፍሪቃ መንደር ባህላቸውንና ታሪካዊ እሴቶቻቸውን ባማስተዋወቅ ላይ ናቸው ። ይህ ሊሳካ የቻለውም

https://p.dw.com/p/15inr
Bildgalerie über die Teilnahme der Besten arabischen Athleten in der Olympiade zu gestalten. Der Kornwestheimer Stephane Franke führt am Freitag abend (26.07.1996) im Olympiastadion von Atlanta das Feld während des 10 000-m-Vorlaufs der Männer neben (v.l.) Haile Gebrselassie (Äthiopien), Paul Koech (Kenia) und Khalid Skah (Marokko) an. Der Deutsche belegte in einer Zeit von 28:24,30 Minuten den siebten Platz.
ምስል picture-alliance/dpa

30 ኛው የኦሎምፒክ ውድድር ለንደን ውስጥ ከተጀመረ ዛሬ ሰባተኛ ቀኑ ነው ። አፍሪቃውያን አትሌቶች ከስፖርቱ ውድድር ጎን በለንደን ኦሎምፒክ በተዘጋጀላቸው የአፍሪቃ መንደር ባህላቸውንና ታሪካዊ እሴቶቻቸውን ባማስተዋወቅ ላይ ናቸው ። ይህ ሊሳካ የቻለውም በአፍሪቃ ብሐራዊ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር አስተባባሪነት ነው ። አፍሪቃውያን በኦሎምፒክ ይህን መሰሉን እድል ሲያገኙ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው ። የለንደኑን ኦሎምፒክ የአፍሪቃ መንደር ተዘዋውራ የተመለከተችው ወኪላችን ሃይማኖት ጥሩነህ ተከታዩን ዘገባ ልካልናለች ።

ሐይማኖት ጥሩነህ

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ