የሚያዝያ 14 ቀን 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
22.04.2024
22ኛ ሣምንቱን በያዘው በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጨዋታ በሳምንቱ መጨረሻ የተገናኙት ኢትዮጵያ ቡናና መቻል 1 - 1 በመለያየት ነጥብ ተጋርተው ውጥተዋል። እንግሊዝ ፕሪምየርሊግ በሳምንቱ መጨረሻ ጨዋታዎች ሊቨርፑል ኤቨርተን ክርስታል ፓላስ እናአስቶን ቪላ ተጋጣሚዎቻቸውን አሽንፈዋል። ኤፍ ኤ ካፕ ማንችስተር ዪናትድና ማንችስተር ሲቲ ለዋንጫ ይፋለምሉ።