የሆሎኮስት ትዉስታ19 ጥር 2001ማክሰኞ፣ ጥር 19 2001ዛሬ በአዉሮጳዉያኑ ዘመን ቀመር ጥር 27 ቀን የአይሁዳዉያን ፍጅት ማለትም ሆሎኮስት በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የሚታወስበት ዕለት ነዉ።https://p.dw.com/p/GhCJሆሎኮስትምስል DHMማስታወቂያበዚሁ ቀን በጎርጎሮሳዉያኑ ቀመር በ1945ዓ,ም ነዉ፤ የማሰቃያ ጣቢያ የነበረዉ ኦሽዊትዝ ቢርኬናዉ በሶቪየት ወታደሮች ኃይል ከናዚዎች ቁጥጥር ነፃ የወጣዉ። በምድረ ፖላንድ በሚገኘዉ በዚህ ስፍራ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የአይሁድ ዘሮች በገፍ ተገድለዉ በጅምላ መቀበራቸዉ ይነገራል።