1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሁለተኛ ዓመት፤

ዓርብ፣ መጋቢት 20 2005

ከሱዳን ጋር ከሚያዋስነው ድንበር 40 ኪሎሜትር ርቀት ባለው ቦታ፣ በጥቁር ዐባይ ላይ በመገንባት ላይ ያለው፣ በአፍሪቃ በታላቅነቱ ወደር እንደማይኖረው የሚነገርለት ግድብ ፣ግንባታው ሲፈጸም 5,250 ሜጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እንደሚያመነጭ መገለጡ የሚታወስ ነው።

https://p.dw.com/p/1870c
ምስል CC/Mark Abel

ይኸው ትልቅ ግድብ ፣ ሥራው የተጀመረበት ሁለተኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ መሆኑን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ፤ ከወላይታ በኩል ከፍላጎታችን ውጭ ፤ ለግድቡ ሥራ ከደመወዛችን እንዲቆረጥ እየተደረገ ነው ሲሉ ያማረሩ ወገኖችን ቅሬታም ዘገባው አካቷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ