የህዝብ ጤንነትና ሀኪሞች
እሑድ፣ ግንቦት 24 2006ማስታወቂያ
የዓለም የጤና ጥበቃ ድርጅት (WHO) እንደገለጸው ፣ እ ጎ አ በ 1990 እና 2012 መካከል፤ በኢትዮጵያና ሌሎች 5 ሃገራት በአማካይ ከ 10 ዓመት በላይ የሰዎች ዕድሜ እንዲጨምር ለማድረግ ተችሏል። ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ የአፍሪቃ አገሮች፤ ኢትዮጵያ ፣ የ 20 ዓመት ጭማሪ ያሳየችውን ላይቤሪያን በመከተል ፤ በ 9 ዓመት ጭማሪ ፣ አማካይ ዕድሜ ከ 45 ወደ 64 ከፍ እንዲል ማብቃቷ ተጠቅሷል። ዶቸ ቬለ ፤ የህዝብ ጤንነትና ሀኪሞች፤ በሚል ርዕስ ፣ በተወሰነ ዘርፍ የተመዘገበው የተሻሻለ ውጤት በሁሉም እንዴት ሊቀጥል እንደሚችል፣ ስለ ህሙማንና ሀኪሞች ግንኙነት ባለሙያዎችን አወያይቷል ።
ተክሌ የኋላ
ልደት አበበ