የሄይቲ መልሶ ግንባታ
ረቡዕ፣ የካቲት 17 2002ማስታወቂያ
ተደጋግሞ የታየዉ የመሬት ነዉጥ ካጠፋዉ ህይወት በተጨማሪ ተናግተዉ ሳይፈርሱ የቀሩትም ህንፃዎች ሳይቀር ሲያፈርስ ሲደረማምስ ታይቷል። በዚህ አደጋ የአገሪቱን ታሪክ የሚገልፁ ባህላዊ ቅርሶች ሳይቀሩ እንዳልነበሩ ሆነዋል። ነዉጡ የሰዉ ህይወት ከማጥፋቱና ንብረት ከማዉደሙ ባሻገር የቀሪዎቹን መንፈስ አስጨንቋል። ያም ሆኖ ከመልሶ ግንባታዉ ጥረት በተጓዳኝ መንፈሳዊዉና ባህል አንፀባራቂ ተግባራት የወደመችዉን ከተማ ጨርሳ እንዳት ጨልም ረድተዋል። የዶቼ ቬለዉ ማርቲን ፕላንስኪ ሁኔታዉን ቃኝቶ ከፖርት ኦ ፕራንስ ለላከዉ ዘገባ ሸዋዬ ለገሠ።
ማርቲን ፕላንስኪ ፣ ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ