የሂውመን ራይትስ ዎች ዓመታዊ መግለጫ8 ጥር 2001ዓርብ፣ ጥር 8 2001መንበሩ ኒው ዮርክ የሚገኘው ሂውመን ራይትስ ዎች ትናንት ባወጣው ዓመታዊ ዘገባ በተለያዩ ሀገሮች የመብዓዊ መብት ጥሰት መድረሱን አስታወቀ።https://p.dw.com/p/GZFTየሂውመን ራይትስ ዎችማስታወቂያዘገባው እንዳስረዳው፡ የተሰናባቹ የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ጆርጅ ዳብልዩ ቡሽ መስተዳድር ሰብዓዊ መብት ከማስከበር ይልቅ በተለያዩ ሀገሮች ሰብዓዊ መብት ሲጣስ በዝምታ አልፎዋል። በመሆኑም፡ በቅርቡ ስልጣን የሚረከበው የባራክ ኦባማ መስተዳድር ለሰብዓዊ መብት ከበሬታ ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ የሂውመን ራይትስ ዎች ከፍተኛ ባለስልጣን ኬንስ ሮት አደራ ብለዋል።