1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሁለቱ ሱዳን መንግሥታት ውይይት በአዲስ አበባ

ሰኞ፣ ሰኔ 25 2004

በምሕፃሩ አይ ኤስ ኤስ የተባለው መንበሩን ፕሪቶርያ ያደረገው ዓለም አቀፉ የፀጥታ ተቋም ሱዳንና ደቡብ ሱዳን አሁንም ለሚያወዛግቡቸው ችግሮች መፍትሔ የሚያፈላልጉበት አንድ መድረክ በአዲስ አበባ አዘጋጅቶ አወያይቶዋል።

https://p.dw.com/p/15Pzi
In this photo released by the United Nations Mission in Sudan (UNMIS), burnt homesteads are seen in the centre of Abyei, Sudan Tuesday, May 24, 2011. Seventy northern Sudanese troops were killed and more than 120 are missing from an attack last week by southern Sudanese forces near the disputed region of Abyei, a Sudanese diplomat said Tuesday. (AP Photo/UNMIS, Stuart Price) EDITORIAL USE ONLY, NO SALES
ምስል AP

ተቋሙ በነዳጅ ዘይቱ ገቢ ክፍፍል፡ በደቡብ ኮርዶፋን እና በብሉ ናይል ግዛቶች በቀጠሉት ግጭቶችና ሌሎች አወዛጋቢ ጉዳዮች ሰበብ በሁለቱ ጎረቤት ሀገሮች መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ማርገብ ያስችላል ያለውን የመፍትሔ ሀሳብም አቅርቦዋል። በውይይቱ ይዘት እና ሂደት ላይ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከስብሰባው አስተባባሪዎች አንዱ የሆኑትን ዶክተር መሓሪ ታደለ ማሩን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ ልኮዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ