የሀገር አቀፍ የወጣቶች ማህበራት ፌዴሬሽን ስብሰባ2 የካቲት 2001ሰኞ፣ የካቲት 2 2001በአንድ ዓመት ውስጥ ተግባራዊ የሚሆን አንድ ሀገር አቀፍ የወጣቶች ማህበራት ፌዴሬሽንን መመስረት የሚያስችል ኮሚቴ በኢትዮጵያ ተቋቋመ።https://p.dw.com/p/GqLzወጣት ኢትዮጵያውያንምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ በዘለቀው ውይይት ላይ ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከወጣቶቹ በርካታ ጥያቄዎች ቀርበውላቸዋል። ወኪላችን ጌታቸው ተድላ በስብሰባው የተካፈሉ አንዳንድ ወጣቶችን አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል። AA, SL