የሀዋሳ ከተማ 50ኛ ዓመት ምስረታ
ሐሙስ፣ ኅዳር 16 2003ማስታወቂያ
ከተማዋ የቱሪስት መዳረሻ በመሆን ትጠቀሳለች። የተለያዩ የኢትዮዽያ ብሄረሰቦች መኖሪያ በመሆኗም ስብጥር ገጽታ ጎልቶ ይታይባታል። ከሌሎች አቻ የኢትዮዽያ ከተሞች አንጻር ዕድሜዋ ትንሽ ቢሆንም ዕድገቷ የፈጠነ ነው። ታዲያ ሀዋሳ ከተለያዩ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች የተላቀቀች አይደለችም። ገና ብዙ ይቀራታል ይላሉ ያይዋት። መሳይ መኮንን ከተማዋን የቆሮቆሩትንና በአጼ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት የሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ የሆኑትን ልዑል ራስ መንገሻ ስዩም ጨምሮ የከተማዋን ኃላፊዎች አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አዘጋጅቷል።
መሳይ መኮንን
ተክሌ የኋላ