ዘላቂነቱ ያላስተማመነው የቡርኪና ፋሶ ፀጥታ
ቅዳሜ፣ መስከረም 15 2008ማስታወቂያ
የሽግግሩ መንግሥት ግን ይህን ለማከላከል ነው ጥርት የጀመረው። እርግጥ፡ የመፈንቅለ መንግሥቱ አራማጆች ስልጣኑን ከአንድ ዓመት በፊት ለተመሸረተው የሽግግር መንግሥት ከጥቂት ቀናት በፊት ካስረከበ ወዲህ ቡርኪና ፋሶ የተረጋጋች ትመስላለች፡ የፖለቲካ ተንታኞች ግን በሃገሪቱ ሁከቱ እንደገና ሊነሳ የሚችልበት ስጋት ከፍተኛ መሆኑን ነወ ያስጠነቀቁት። የሃገሪቱ የወደፊት እጣ ምን ሊመስል እንደሚችል ጠብቆ የሚታይ እንደሚሆን ትንታኞች አመልክተዋል።
አርያም ተክሌ
ልደት አበበ