ዓመታዊዉ የሐጂ ስርዓትና ኢትዮጵያዉያን
ሰኞ፣ መስከረም 2 2009ማስታወቂያ
በየምዕመኑ እጅ ላይ እንዲታሰር አድርጋለች፡፡ ይሁን እንጂ የኢራኑ አያቶላ እና የሳዑዲ ዓረቢያው ታላቁ ሙፍቲህ ዘንድሮም የመረሩ ቃላትን ተወራውረዋል ፡፡ የዘንድሮው ሐጅ ይህ ዘገባ እስከተጠናከረበት ድረስ የከፋ አደጋ አልተሰማበትም፡፡ ነገር ግን እስከ አሁን ድረስ 133 ምዕመናን ሕይወታቸው አልፏል 213ቱ ደግሞ ለሆስፒታል አልጋ ተዳርገዋል ፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ከእድሜ መግፋት ጋር የተያያዙ የልብ እና የሳንባ ህመም ናቸው፡፡ በሪያድ የሚኖሩ ከአንድ መቶ በላይ ኢትዮጵያዊያን ዛሬ ማለዳ ከኢድ ጸሎት በኋላ በጋራ በመሆን የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎች ላይ የሚፈጽመውን ግድያ እንዲያቆም ጠየቀዋል፡፡
ስለሺ ሽብሩ
አዜብ ታደሰ