ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንና ወንዶች
ማክሰኞ፣ የካቲት 29 2008ማስታወቂያ
የወንዶች ተፅዕኖ አሁንም ጎልቶ በሚታይበት ዓለም ውስጥ ከፍተኛ ደረጃ የደረሱ ሴቶች ግን ጥቂት አይደሉም። በተለምዶ በኢትዮጵያዉያን ዘንድ የሴት ሥራ የወንዶች ሥራ በሚል ቡና የማያፈላ፤ ቤት የማይጠርግ፤ ልብሱን የማያጥብ ወንድ አሁንም፤ ይኖር ይሆን? የአዲስ አበባዉ ዘገብያችን ዮኃንስ ገብረ እግዚአብሄር መቅረፀ ድምፁን ይዞ አንዳንዶችን ጠያይቆ በዓለም ዓቀፉ የሴቶች ቀን ልኮልናል።
ዮኃንስ ገብረ እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ