ዓለም አቀፍ የመረጃ ቴክኖሎጂ ጉባዔ፣
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 20 2001ማስታወቂያ
ሶሥት ቀናት የሚፈጀው ጉባዔ የሚካሄደው በተባበሩት መንግሥታት የስብሰባ ማዕከል ውስጥ ሲሆን ዓላማው አፍሪቃ የዘመኑን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከተደቀኑባት የዕድገት ችግሮች መላቀቅ የምትችልበትን መንገድ ማፈላለግ ነው። ጭብጥ የመፍትሄ ሃሣቦችን ለማፍለቅም ይታሰባል። በጉባዔው ላይ ከዓለም ዙሪያ ተተጓዙ ከ 500 የሚበልጡ የዘርፉ ጠበብት እንደሚሳተፉ አዘጋጆቹ ዛሬ ከወዲሁ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አመልተዋል። ወኪላችን ታደሰ እንግዳው በቦታው ተገኝቶ ነበር፤ ያጠናቀረው ዘገባም የሚከተለው ነው።
መሥፍን መኮንን፣
ተክሌ የኋላ፣