1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ውይይት ከአቶ አንዷለም አራጌ ጋር 

ዓርብ፣ ግንቦት 10 2010

በቅርቡ ከእስር የተለቁቁት የቀድሞ የአንድነት ለፍትሕ እና ለዴሞክራሲ (አንድነት)ምክትል ሊቀመንበር  አቶ አንዷለም አራጌ  ሰሞኑን ጀርመን  እየጎበኙ ነው። አቶ አንዱአለም ከፍራንክፈርት ቆይታቸው በኋላ ትናንት በርሊን በደረሱበት ጊዜ ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን፣ በዚያ ከሚገኘው የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ጋር ተወያይተዋል።

https://p.dw.com/p/2xtZF
Berlin Andualem Arage
ምስል DW/Y. Hinz

ዶይቸ ቬለ ከርሳቸው ጋር ቆይታ አድርጓል። 

ይልማ ኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ