ወጣቷ ጽሐፌ-ተውኔትና ተዋናይት 24 ግንቦት 2006እሑድ፣ ግንቦት 24 2006የዛሬውን የመዝናኛ ክፍለ ጊዜ ፤ አሰናድቶ ያቀረበልን የአዲስ አበባው ዘጋቢአችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ፤ በቅርቡ የራሷን ፊልም ካዘጋጀች ጸሐፌ-ተውኔትና ተዋናይት ጋር ያስተዋውቀናል። በቅድሚያ ግን ስለፊልም አጀማመርና ፤ ኢትዮጵያም መቼና እንዴት እንደገባ ይተርክልናል።https://p.dw.com/p/1C9iDምስል Dw/Y. Gebreegziabherማስታወቂያ