ወደአውሮጳ የሚገቡ ስደተኞች ጉዳይ ያስነሳው ክርክር
ሐሙስ፣ ሐምሌ 16 2007ማስታወቂያ
እንደሌላቸው ወይም አቅማቸው የተወሰነ ብቻ መሆኑን ሲገልጹ፣ አንዳንዶች ደግሞ በስደተኞች እንደተወረሩ ይናገራሉ። በሌላ በኩል ነገሮች ተጋነዋል፣ ገሀዱ ሌላ ነው የሚሉ ድምፆችም ይሰማሉ። በግብረ ሠናዩ ድርጅት «ቴር ዴ ዞም እና በዓለም የምግብ ድርጅት ጥያቄ ወደ አውሮጳ ስለሚገቡት ስደተኞች እንቅስቃሴ ተከታትለው ያዘጋጁትን ጥናት ትናንት በበርሊን ይፋ ያደረጉት በጀርመን የኦዝናብሩግ የኒቨርሲቲ የባህል ግንኙነት ጥናት ተቋም ተመራማሪ ዮኽን ኦትመር አፍሪቃውያን በገፍ ወደ አውሮጳ እየመጡ ነው የሚለው አነጋገር ትክክል እንዳልሆነ አመልክተዋል። ስለጥናቱ ይዘት ሀይነር ኪዝል ያዘጋጀውን ዘገባ ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።
ሀይነር ኪዝል/ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ
ኂሩት መለሰ