አስተባባሪዎች እንዳሉት የሻማ ማእብራት የስ ነስርዓቱ ዓላማ የሚታወቅ ሀቅ ክደው በማስፈራሪያ ተረትተው የዘላለም የህሊና ዕስረኛ ከመሆን የመጣውን ሁሉ ለመቀበል ወስነው እዕስር ለተዳረጉት ለወይዘሪት ብርቱኳን ሚዴቅሳ ያላቸውን አክብሮት ማሳየትና የትግል አጋርነታቸውን መግለፅ ነው ። በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኘችው የለንደንዋ ዘጋቢያችን ሀና ደምሴ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች ።
ሀና ደምሴ/ ሂሩት መለሰ /አርያም ተክሌ