ወቀሳ በኤርትራ ላይ እና የኤርትራዊው ባለሥልጣን ምላሽ
ሰኞ፣ ሐምሌ 27 2007ማስታወቂያ
ፍትሕን፣ በምህፃሩ የህግደፍ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዋና ጸሐፊ አቶ የማነ ገብረአብ በእንግድነት ተገኝተው ነበር። የስቶክሆልሙ ወኪላችን ቴድሮስ ምህረቱ አቶ የማነ ገብረአብን ከኤርትራ ብዙ ህዝብ ስለሚሰደድበት ምክንያት፣ ስለ ብሔራዊ አገልግሎት፣ ከ18 ዓመት በፊት ስለረቀቀው ግን እስካሁን ተግባራዊ ስላልሆነው ሕገ መንግሥት እና ስለመሰል ጉዳዮች ጠይቋቸዋል።
ቴድሮስ ምህረቱ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ