ከ40 ዓመት በፊት በ60 ሹማማንት ላይ የተፈጸመ አስደንጋጭ ድርጊት
ሰኞ፣ ኅዳር 15 2007ማስታወቂያ
ኅዳር 14 ,1967 ዓ ም፤ 60 የአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ፤ የሲቭልና የጦር ኃይል ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ፤ በአንድ ምሽት ረሸነ። ድርጊቱም፤ በአብዮቱ ሰላማዊ ለውጥ ተካሄዷል ብሎ ሂደቱን ያደንቅ የነበረውን የኢትዮጵያን ሕብረተሰብና የዓለምን ማሕበረሰብ ማስደንገጡ አይዘነጋም። ያ ድርጊት በኢትዮጵያ ታሪክ ያስከተለውን ሁኔታ ከታዘቡት መካከል ፤ በቤልጅግ ኑዋሪ የሆኑትን የፖለቲካና ኤኮኖሚ ምሁር አቶ አበራ የማነ አብንን በስልክ አነጋግረናል።
ተክሌ የኋላ
አዜብ ታደሰ