1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከዉጭ መልስ ንግድ

ሰኞ፣ ጥር 26 2006

ብዙዎች በተለያዩ ምክንያቶች ከሀገር ይወጣሉ፤ ይሰደዳሉ። እንዳወጣጣቸዉ ሰንቀዉ የሚነሱት ዓላማና ህልም እንደመለያየቱ፤ ያለሙትን የጨበጡ፤ የተመኙትን ያገኙም ብዙ አይሆኑም።

https://p.dw.com/p/1B25d
ምስል DW/Y. Gebereegziabher

የሄዱበት ሀገር አዲስ ባህልና አኗኗር የህይወት አቅጣጫቸዉን በበጎ የቀየረላቸዉ የመኖራቸዉን ያህል፤ ያልጠበቁት የገጠማቸዉ፤ ያም ከማይላቀቁት አዙሪት ከቶ፤ ቆይ ዘንድሮ፤ ቆይ የሚመጣዉ ዓመት እያሉ ጥሪት ለመቋጠር ሲዋትቱ ዓመት ዓመትን እያፈራረቀ፤ እነሱም ወደተመኙት ሳይደርሱ ጊዜዉ የነጎደባቸዉ ጥቂት አይደሉም። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ያነጋገራቸዉ ከእነዚህ ይለያሉ፤ ከሄድኩበት ሀገር ገንዘብ ቢቀር ጠንካራ የሥራ መንፈስን ሰንቄ በመመለስ የራሴን እንቅስቃሴ ጀምሬያለሁ ባይ ናቸዉ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ