ከስምንት ቢሊዮን ዶላር በላይ ኢትዮጵያ ማጣቷ
ሐሙስ፣ ግንቦት 11 2003ማስታወቂያ
የተመድ የልማት መርሃግብር UNDP አማካኝነት የወጣዉ ይህ ጥናት ገንዘቡ ከአዉሮጳዉያኑ 1990 እስከ 2008ዓ,ም ድረስ መዉጣቱን ነዉ ይፋ ያደረገዉ። የዚህ ጥናት አቅራቢ ከፍተኛ ገንዘብ ካጡት አስር ቀደምት ሀገራት ዉስጥ አንዷ የሆነችዉ የኢትዮጵያ መሪዎች ችግሩን ለመፍታት ፖለቲካዊ ፍላጎትና በተምሳሌት የመምራት ብቃት ሊኖራቸዉ ይገባል ይላሉ። የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ጥናቱን ያካሄዱትን ባለሙያ አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል፤
አበበ ፈለቀ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሠ