1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከሳዉዲ ለመመለስ የተዘጋጁ ወገኖች አቤቱታ

ዓርብ፣ ኅዳር 20 2006

በጅዳውስጥሸረፍያ በሚባል አካባቢ ወደሃገራችን እንግባ በሚሉ ኢትዮጵያዉያን እና በጸጥታ አስከባሪዎች መካክል ግጭት መፈጠሩ ተገለጸ።

https://p.dw.com/p/1AQjj
ምስል Nebiyu Sirak

ለቀናት በጅዳ ቆንስላ መስሪያ ቤት ተጠልለው ከነበሩበት ቦታ ወደተጠቀሰዉ አካባቢ መጠለያ የተወሰዱ እነዚህ ወገኖች ላለፉትሶስት ቀናት ወደመጠለያው መግባት አልቻልንም ሲሉ በምሬት ይናገራሉ። ከሽሜሲ ጊዜያዊ ማቆያ ግቢ ውጭ አውቶቡስ ዉስጥ ያለ ምግብና ዉሃ መቆየታቸዉን የሚገልፁት እነዚሁ ወገኖች ሕጻናትና ነፍሰ ጡሮችና፤ እንዲሁም አቅመ ደካሞች ለከፋ አደጋ መጋለጣቸውን ጄዳ ለሚገኘዉ ወኪላችን ገልጸዋል። ነብዩ ሲራክ ዝርዝር ዘገባ አለዉ፤

ነብዩ ሲራክ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ