1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከሮም መጠለያ የተሰወሩ ስደተኞች

ሰኞ፣ ኅዳር 16 2006

ባለፈው ጥቅምት ወር በኢጣልያዋ ደሴት ላምፔዱዛ አቅራቢያ ከምስራቅ አፍሪቃ የመጡ ከ500 በላይ ስደተኞችን ያጨቀች ጀልባ ላይ እሳት ተነስቶ በርካቶች ባህር ሰምጠዉ መሞታቸዉ ይታወሳል።

https://p.dw.com/p/1AOWS
A Tunisian would-be immigrant walks past the Italian navy ship San Marco in the harbour of the Italian island of Lampedusa on March 30, 2011. Tension is rising on the Italian Mediterranean island of Lampedusa over the thousands of immigrants arriving from Libya, with patience running out as the numbers grow. More than 2,000 people have fled Libya by boat to Malta and Italy, but none among them appear to be Libyans according to a spokeswoman from the UN High Commissioner for Refugees (UNHCR). AFP PHOTO / ALBERTO PIZZOLI (Photo credit should read ALBERTO PIZZOLI/AFP/Getty Images)
ምስል AFP/Getty Images

በዚህ አደጋ የ360 ስደተኞች ህይወት ጠፍቷል። ከአደጋው ከተረፉት ስደተኞች 89ኙ ከላምፔዱዛ ወደ ሮም የተዛወሩ ሲሆኑ ስደተኞቹ ከተጠለሉበት የሮሙ የስደተኞች ማዕከል መጥፋታቸው ነው የተነገረው። የሮም ዘጋቢያችን ተክለ እዝጊ ገብረ እየሱስ ወደ ስደተኞቹ መጠለያ ጣቢያ ተጉዞ ስለጠፉት ስደተኞች ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ተክለ እዝጊ ገብረ እየሱስ

ልደት አበበ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ