ኦባማና በአፍሪቃ ላይ ይከተሉታል ተብሎ የሚጠበቀው መርሀቸው
ማክሰኞ፣ ጥር 19 2001ማስታወቂያ
ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት የገቡዋቸውን ቃሎችም ደረጃ በደረጃ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል ። ዓለም ከርሳቸው ብዙ የሚጠብቀው ኦባማ የሀገራቸው የውጭ ፖሊሲ ተቀባይነት እንዲያገኝ እየጣሩ ነው ። በሌላም በኩል አያሌ አፍሪቃዊ የኦባማ ዕርምጃና አቋም ብዙ ለውጥ ያመጣልናል ብሎ በመጠበቅ ላይ ይገኛል ። ለመሆኑ ኦባማ በአፍሪቃ ላይ የሚወስዱት የአቋም ለውጥ ምን ይሆን ? የለንደኑ ዘጋቢያችን ድልነሳ ጌታነህ ይህን መነሻ አድርጎ የአንድ የብሪታኒያ የጥናት ተቋም ተመራማሪን አነጋግሯል ።
ኦባማና በአፍሪቃ ላይ ይከተሉታል ተብሎ የሚጠበቀው መርሀቸው