1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

እስላማዊ ትብብር ድርጅት እና ሶርያ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 8 2004

መቀመጫውን ሳኡዲ አረቢያ ያደረገው እስላማዊ ትብብር ድርጅት የተሰኘው ግዙፍ ተቋም ሶሪያን ከአባልነቷ ለማገድ የሚያስችል ውሳኔ ማርቀቁ ተገለፀ።

https://p.dw.com/p/15pbA
Jordanian Foreign Minister Nasser Judeh attends a preparatory meeting of foreign ministers of the Organisation of Islamic Cooperation (OIC) in the Saudi coastal city of Jeddah on August 13, 2012. Leaders of Muslim countries, including Iran's pro-Syrian President Mahmoud Ahmadinejad, are due to gather for an extraordinary summit called by Saudi King Abdullah who is pushing to mobilise support for the Syrian rebellion. AFP PHOTO/FAYEZ NURELDINE (Photo credit should read FAYEZ NURELDINE/AFP/GettyImages)
ምስል Getty Images/AFP

ይህ በሳዑዲ አረቢያ ንጉስ አብደላ ቢን አብደል አዚዝ አሳሳቢነት በአስቸኳይ የተጠራው እና 57 አባል ሀገራትን ያቀፈው የዓለም አቀፍ የሙስሊም ሀገራት ትብብር ጉባኤ ትናንት ማምሻውን ነበር በመካ የጀመረው። ጉባኤው ዛሬም ቀጥሎ ውሏል። በዚሁ ስብሰባ ላይ ለመገኘት የኢራኑ ፕሬዚዳንት አህመዲን ነጃድን ጨምሮ በርካታ የሙስሊም እና የአረብ ሐገራት መራሄ-መንግስታት ትናትና እና ከትናት በስተያ መካ መግባታቸውም ተዘግቧል። የሳዑዲ አረቢያ ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ ጉባኤውን ቃኝቶ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።


ነቢዩ ሲራክ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ