እርዳታ ከሳውዲ ለተባረሩ ኢትዮጵያውያን
ረቡዕ፣ ጥር 21 2006ማስታወቂያ
ማህበሩ ለኢትዮጵያውያን እርዳታ የሚውል 32 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ለዓለም ዓቀፉ የስደተኞች ተቋም በምህፃሩ IOM ለግሷል። በኢትዮጵያውያኑ ጥያቄ መሠረት ገንዘቡ በተለይ ከሳውዲ አረቢያ ወደ የመን ለተሰደዱ ኢትዮጵያውያን መርጃ እንደሚውል የIOM የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ማርያ ሞንሮ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
አበበ ፈለቀ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ