1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራውያን ያስተባበሩት ተቃውሞ

ሐሙስ፣ ግንቦት 15 2005

የኤርትራ ህገ መንግሥት ተግባራዊ ሆኖ ምርጫ እንዲጠራ ና የፖለቲካ እሥረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኤርትራውያን እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ከ2011 መጨረሻ አንስቶከውጭ ወደ ሃገር ውስጥ ጥሬያቸውን በስልክ እያስተላለፉ ነው ።

https://p.dw.com/p/18cte
ምስል picture-alliance/ dpa

በስደት ላይ የሚገኙ ኤርትራውያን ፣ ሃገር ቤት ያሉ ኤርትራውያንን በማበረታታት በኤርትራ መንግሥት ላይ ያላቸውን ተቃውሞ በጋራ መግለፅ የጀመሩበትን አዲስ መንገድ በማስፋፋት ላይ መሆናቸውን አስታወቁ ። እነዚሁ የኤርትራ ህገ መንግሥት ተግባራዊ ሆኖ ምርጫ እንዲጠራ ና የፖለቲካ እሥረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኤርትራውያን እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ከ2011 መጨረሻ አንስቶከውጭ ወደ ሃገር ውስጥ ጥሬያቸውን በስልክ እያስተላለፉ ነው ። ሃሳባቸውን በነፃነት መግለፅ ያልቻሉ ኤርትራውያን አርብ ምሽት ከቤታቸው ባለመውጣት ተቃውሞ እንዲያደርጉ በማበረታት ላይ መሆናቸውንም የለንደንዋ ወኪላችን ሃና ደምሴ ዘግባለች ።
ሃና ደምሴ
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ