ኤርትራዉያን ማይ አይኒ የስደተኞች መጠለያ
ዓርብ፣ ሰኔ 15 2004ማስታወቂያ
ሀገራቸዉን ትተዉ ለተሰደዱ ሴቶችና ወንዶች እንዲሁም ህፃናት ላሳዩት ድፍረት፤ ጥንካሬ እና ቆራጥነት የመንግስታቱ ድርጅት ባዘጋጀዉ ዝግጅት ክብር ለግሷል። የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን UNHCR ኢትዮጵያ ዉስጥ ካለዉ መንግስታዊ ተባባሪዉ ጋ በመሆን በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራዊ የሚገኘዉን የማይ አይኒን የስደተኞች መጠለያ አስጎበኘ። በስፍራዉ የሚገኘዉን ለስደተኞች የተቋቋመዉን አዲስ ትምህርት ቤትም አስመርቋል። ወደማይ አይኒ የስደተኞች መጠለያ አብሮ የተጓዘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ቀጣዩን ዘገባ ጠናቅሯል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ