ኢጣልያ እና የስደተኞቹ ችግር
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 15 2006ማስታወቂያ
ይሁንና፣ ስደተኞቹን የማዳኑ ተግባር ከቀኝ ክንፍ ፓርቲዎች ብርቱ ወቀሳ ተፈራርቆበታል። ይኸው የማዳን ተግባር ግን ብዙ ወጪ የሚጠይቅ ነው በሚል አሁኑኑ እንዲቆም ጠይቀዋል። ብራስልስ የሚገኘው የስደተኞች መብት ተከራካሪ ድርጅት ስደተኞቹን የማዳኑ ተግባር መቋረጥ እንደማይገባው በማስታወቅ ፣ ስደተኞቹን የማዳኑ እና የመቀበሉ ተግባር የሚጠይቀውን ወጪ ኢጣልያ ብቻ ሳትሆን ሌሎችም አውሮጳውያት ሀገራት ሊካፈሉት እንደሚገባ አሳስቦዋል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ