ኢጣልያና የቱኒዝያ ስደተኞች ጎርፍ
እሑድ፣ የካቲት 6 2003ማስታወቂያ
ቀደም ባሉት ቀናት ቢያንስ ሶስት ሹህ ገደማ የሚጠጉ የቱኒዝያ ተወላጆች ከስፍኣራዉ መግባታቸዉ አይዘነጋም። የጣልያን ባለስልጣናት የስደተኛዉ መጉረፍ በሚቀጥሉት ቀናትም እንደሚቀጥል ይጠብቃሉ። የሮማ መንግስት ካቢኔ በበኩሉ የጉዳዩን አሳሳቢነት በማጤን የአስቸኳይ ጊዜ ደምብ አስፍኖአል። የኢጣልያ ጠረፍ ጠባቂ ሃይል በመርከቦችና በአዉሮፕላኖች አማካይነት ተጨማሪ ጀልባዎችን ለማግኘት በባህሩ ላይ ፍለጋ እያደረገ ነዉ።
አዜብ ታደሰ
መስፍን መኮንን