1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢጣልያና አነጋጋሪዉ ዘረኛ ስድብ

ሰኞ፣ ሰኔ 10 2005

በትውልድ የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ፤ በዜግነት ኢጣልያዊት ፣ የውኅደትና ፍልሰት ጉዳይ ሚንስትር ፣ በትምህርታቸውም የዓይን ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ሴሲል ኪዬንጌ፣

https://p.dw.com/p/18rKa
ARCHIV: Ein Mitglied des Ku Klux Klans traegt bei der einer Versammlung der Organisation in Sharpsburg (USA) eine Spitzhaube (Foto vom 10.06.06). Bei den Ermittlungen gegen die rechtsextreme Terrorzelle Nationalsozialistischer Untergrund (NSU) gehen die Sicherheitsbehoerden auch einer moeglichen Spur zum rassistischen Geheimbund Ku-Klux-Klan nach. Wie die "Bild"-Zeitung (Montagausgabe vom 30.07.12) unter Berufung auf Sicherheitskreise berichtet, ueberprueft das baden-wuerttembergische Landeskriminalamt, ob es eine Verbindung zwischen dem Mord an der Heilbronner Polizistin Michele Kiesewetter am 25. April 2007 und einer frueheren Mitgliedschaft ihres Zugfuehrers in der deutschen Sektion der rechtsradikalen US-Organisation gibt. (zu dapd-Text) Foto: Matt Houston/AP/dapd
ምስል AP

ዘረኝነትን የሚያንጸባርቅ ዘለፋ ስለተሰነዘባቸው ፤ ጉዳዩ ፣ የኢጣልያን ኅብረተሰብ  ሲያነጋግር ሰንብቷል። ሚንስትር ሴሲል ኪዬንጌ  የኢጣልያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል ናቸው። በሚንስትርዋ ላይ በመገናኛ ብዙኀን የቀረበውን  ስድብ በተመለከተ ተኽለዝጊ ገ/የሱስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ተክለግዚ ገ/እግዚአብሄር

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ