1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢንቬስትመንትና ግንባታ በድሬደዋ

ሐሙስ፣ ሰኔ 12 2006

የባቡር እንቅስቃሴ ከቆመ ወዲህ ድሬደዋ መቀዛቀዟን እዚያ የሚገኘዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር በላከዉ ዘገባ አመልክቷል።

https://p.dw.com/p/1CMDl
Polizisten in Dire Dawa Äthiopien
ምስል DW

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ደግሞ ከተማዋን የኢንዱስትሪና ገንዘብ ሥራ ላይ በማዋል ማለትም በኢንቬስትመንት የልማት አገልግሎት ማዕከል እንድትሆን የሚደረጉ ጥረቶች መጀመራቸዉንም ዘገባዉ ጨምሮ ገልጿል። ለዚህም የተለያዩ የሀገር ዉስጥና የዉጭ ኩባንያዎች በእንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኙና ለበርካታ ዜጎችም የሥራ እድል እንደፈጠሩ የዮሐንስ ዘገባ ያመለክታል። ዝርዝሩን ልኮልናል

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ