ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን እንድትፈታ አሜሪካ አሳሰበች
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 21 2008ማስታወቂያ
የዩናይትድ ስቴትስ የብሄራዊ ደህንነት ካውንስል ቃል አቀባይ ኔድ ፕሪስ ረቡዕ ታኅሣሥ 20 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. ትናንት ማምሻውን በጽሑፍ ባወጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የኢትዮጵያ መንግስት ፀረ-ሽብር ሕግን ዜጎቹን ለማፈን፣ የጋዜጠኞችንና የኢንተርኔት ጸሓፍትን ሥራ ለመገደብ ከመጠቀም እንዲቆጠብ አሳስበዋል። ናትናኤል ወልዴ ከዋሽንግተንዲሲ ተጨማሪ ዘገባ ልኮልናል።
ናትናኤል ወልዴ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ