1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ፤ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ይዞታ

ረቡዕ፣ መጋቢት 10 2006

በጋምቤላ የሚኖሩ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች የዓለም ዓቀፋ ኅብረተሰብ አስፈላጊዉ ድጋፍ ካላደረገላቸዉ በቀር በረሃብና በሽታ ምክንያት ለአደጋ ሊጋለጡ እንደሚችሉ የኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አስተዳደር አስጠነቀቀ።

https://p.dw.com/p/1BSRg
UNHCR Flüchtlingslage in Gambella Äthiopien
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

ተቀማጭነታችዉ አዲስ አበባ የሆነ የአስር ሃገራት አምባሳደሮች ትናንት በጋምቤላ የስደተኞቹን መጠለያ ጎብኝተዋል። በተጨማሪም በድንበር አካባቢ ያለዉን የስደተኞች ጎርፍ በቦታዉ ተዘዋዉረዉ መመልከታቸዉንም በስፍራዉ የተገኘዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር በላከዉ ዘገባ አመልክቷል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ