ኢትዮጵያ እና የዲያስፖራው ተሳትፎ
እሑድ፣ ሐምሌ 24 2008ማስታወቂያ
በዚሁ ማበረታቻ በመሳብ አንዳንዶች በውጭ ያካበቱትን ዕውቀት፣ የስራ ልምድ፣ ክሂሎት እና መዋዕለ ንዋይ ይዘው ወደአገር በመመለስ በሚፈልጉባቸው የስራ መስኮች በመሰራት፣ በአገር ውስጥ ካሉት ስራ ፈጣሪዎች ጎን ድርሻ እያበረከቱ መሆናቸው ይነገራል። ከተመላሾች እንደምንሰማው ከብዙ ዓመት የውጭ ሀገር ቆይታ በኋላ ወደ ሀገር ተመልሶ የመስራቱ ሂደት ብዙ ውጣ ውረድ አአለው። አዳጋችም ሊሆን ይችላል። በዛሬው የውይይት ክፍለ ጊዜ ተመላሾቹ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዓላማቸውን እግብ ለማድረስ የሚያደርጉትን ጥረት ይመለከታል።
አርያም ተክሌ
ልደት አበበ