ኢትዮጵያ እና የምግብ ዋስትናን የማረጋጋጫው ዘዴ5 ሐምሌ 2003ማክሰኞ፣ ሐምሌ 5 2003ኢትዮጵያ አሁኑ ያለውን ህዝቧን ለመመገብ በምታደርገው ጥረትዋ ላይ የሚያጋጥማትን ችግር ለመቋቋም እና ወደፊትም ተፋጥኖ በመጨመር ላይ ያለውን ህዝቧን የምግብ አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ በሚገኘው የተማረ ኃይሏ የመጠቀሚያው ጊዜ አሁን መሆኑን ፕሮፌሰር ጋቢሳ እጀታ አስታወቁ።https://p.dw.com/p/RZFQምስል Helge Bendlማስታወቂያፕሮፌሰር ጋቢሳ ይህን ያሉት ከዩኤስ አሜሪካ የዓለም አቀፍ የትብብር ድርጅት ጋር በመተባበር ከዓለም አቀፍ ከተውጣጡ ኢትዮጵያውያን የእርሻ ምሁራን ጋ ባዘጋጁት መድረክ ላይ ነው። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ