ኢትዮጵያ እና የመልካም አስተዳደር ይዞታ
እሑድ፣ ኅዳር 5 2008ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት ይህንኑ አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በየጊዜው የተለያዩ ጥረት ማድረጉ ይሰማል። ይሁን እንጂ፣ ችግሩ እየባሰ እንጂ እየቀነሰ እንዳልሄደ የፖሊሲ ጥናት እና ምርምር ማዕከል ከፓብሊክ ሰርቢስ እና የሰው ኃይል ሚኒስቴር ጋር ባንድነት ያዘጋጀው እና ከጥቂት ጊዜ በፊት በከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት መካከል ምክክር የተካሄደበት የመልካም አስተዳደር ጥናት አሳይቶዋል። ችግሩ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? መፍትሄውስ ምን መሆን አለበት? በዚህ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂደናል።
አርያም ተክሌ
እሸቴ በቀለ