ኢትዮጵያ እና ረሀብን የመታገል ጥረትዋ9 ነሐሴ 2003ሰኞ፣ ነሐሴ 9 2003የዶይቸ ቬለ የጋዜጠኞች ቡድን ሰሞኑን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ጀመረ።https://p.dw.com/p/Rg5Pምስል picture alliance/imagestate/Impact Photosማስታወቂያ ቡድኑ ኢትዮጵያ ረሀብን ለመታገል የጀመረችውን ጥረት ለመመልከት ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተጉዞዋል። ከጥቂት ጊዜ በፊት ያነጋገርኩትን ከቡድኑ ጋ አብሮ የተጓዘውን የአዲስ አበባ ወኪላችን ታደሰ እንግዳውን በጉብኝቱ ወቅት የተመለከተውን እንዲነግረን ጠይቄው ነበር። አርያም ተክሌ