ኢትዮጵያ እና ሀገር አቀፉ የማሟያ ምርጫ21 የካቲት 2003ሰኞ፣ የካቲት 21 2003በአዲስ አበባ፡ በኦሮሚያ እና በደቡብ ብሄረሰብ ብሄረሰቦች ትናንት የካቲት ሀያ የ 2003 ዓም ሀገር አቀፍ የማሟያ ምርጫ ተካሄደ።https://p.dw.com/p/R50Bምስል DWማስታወቂያበአዲስ አበባ ምርጫው ከተካሄደባቸው አካባቢዎች መካከል በጉለሌ፡ በልደታ እና በአቃቂ ተዘዋውሮ የምርጫውን ሂደት የተከታተለው ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ስለማሟያው ምርጫ የምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ክፍል ኃላፊ ወይዘሮ የሺ ፈቃደን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ