1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ ለአፍሪቃ ዋንጫ ማለፏ

ሰኞ፣ ጥቅምት 5 2005

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ትናንት ታሪካዊ ውጤት አስመዝግቧል። ብሔራዊ ው ቡድን የሱዳን ብሔራዊ ቡድንን በመርታት ኢትዮጵያ ከ31 አመታት በኋላ ቀጣዩን የአፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ ግጥሚያ እንድትቀላቀል አድርጓታል።

https://p.dw.com/p/16QFL
Ghana's goalkeeper Larsen Kwarasey dives as he fails to stop a goal from Tunisia's Saber Khelifa, unseen, during their African Cup of Nations quarter final soccer match at the Stade de Franceville in Franceville, Gabon, Sunday Feb. 5, 2012. (Foto:Themba Hadebe/AP/dapd)
ምስል dapd

እንዲሁም፣ ትናንት በቦን አቅራቢያ በምትገኘው የኮሎኝ ከተማ የማራቶን ውድድር ተካሂዶ ነበር። ከወንዶች የሀያ አንድ ዓመቱ ልመንህ ጌታቸው ሁለተኛ ሲወጣ፣ ከሴቶች ደግሞ ሽታዬ በዳሳ 2ኛ ፤ ማክዳ ሀሩን 3ኛ ፣ ሮባ ጉታ 4ኛ ወጥተዋል። በሁለቱም ፆታዎች የማራቶን ውድድር የመጀመሪያውን ቦታ የያዙት ኬኒያውያን ናቸው።

ሐይማኖት ጥሩነህ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ