1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በኖርዌይ

ሰኞ፣ የካቲት 26 2004

ኖርዌይ በአገሪቱ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞችን ለመመለስ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ስምምነት ክተፈራረመች ይሄው ሁለት ወር ሊጠጋ ነው። የኖርዌይ መንግሥት ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ሲሆን በፍላጎታቸው፤ ፈቃደኛ ካልሆኑ ደግሞ በግዳጅ እንደሚመለሱ

https://p.dw.com/p/14DYy
ምስል picture-alliance/ZB

ሲያስታውቅ የተሰጠው የጊዜ ገደብ ሊያበቃ የቀሩትም 14 ቀናት ብቻ ናቸው። የለንደኑ ወኪላችን ድልነሣ ጌታነህ በጉዳዩ የዓለምአቀፉን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት  የአምነስቲይ ኢንተርናሺናልን ወኪል አነጋገሮ ያጠናቀረው ዘገባ የሚከተለው ነው።

ድልነሣ ጌታነህ
መሥፍን መኮንን
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ