1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያን ሠራተኞችና የስዑዲው አዋጅ

እሑድ፣ ሰኔ 2 2005

በስዑዲ ዐረቢያ በሥራ ተሠማርተው ከሚገኙት ቁጥራቸው በ 10 ሺዎች ከሚገመተው ኢትዮጵያውያን መካከል በተለያዩ ምክንያቶች ትክክለኛ መታወቂያ ሰነድ የሌላቸው ፤ እስከ ሰኔ 26 ቀን 2005 ዓ ም፤ አሟልተው ካቀረቡ ፤ የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ እንደሚያገኙ ፤

https://p.dw.com/p/18m1l
ምስል AP

የስዑዲ ዐረቢያ መንግሥት ፣ ከ 3 ሳምንት ገደማ በፊት ልዩ «የምህረት አዋጅ» አውጥቷል። በዚህ አጋጣሚ ለመጠቀም ሠራተኞቹ ከአገራቸው ኤምባሲና ቆንስላ ጽ/ቤት አፋጣኝ ትብብር ይሻሉ። ከሠራተኛና አሠሪ ውል አንስቶ ያሉት ችግሮች፣ ጊዜያዊውና ዘላቂው መፍትኄስ ምንድን ነው? በዚህ ርእሰ-ጉዳይ ላይ ሦስት እንግዶችን አነጋግረናል ። እንድታዳምጡ እንጋብዛለን።

ተክሌ የኋላ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ