ኢትዮጵያዉያንን ይዟል። ዋናተኞች። ለመጀመሪያ ጊዜ በሎንዶን ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ ሁለት ዋናተኞችን አቅርባለች። ሆኖም ኢትዮጵያዉያኑ የዉሃ ዋና ተወዳዳሪዎች ካለ አሰልጣኝ ወደሎንዶኑ ኦሊምፒክ መምጣታቸዉ ነዉ የተሰማዉ። በዋና የሚወዳደሩት በሴቶች ያኔት ስዩም በወንዶች ደግሞ ሙሉዓለም ግርማን የሎንዶኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ድልነሳ ጌታነህ
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ