ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች በሳዉዲ የጄዳ ከተማ
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 4 2002ማስታወቂያ
ከኢትዮጵያ ቆንሲል ጽህፈት ቤት ርዳታ እንደሚያገኙ ተስፋ በማድረግ ወደዚያው የሄዱት ስደተኞች ወደኤምባሲው እንዳይገቡ ተከልክለው እና የኋላኋላ ለአቤቱታቸው መፍትሄ እንደሚፈለግላቸው ቃል ተገብቶላቸው እንደነበር፡ ግን እስካሁን አንዳችም ርዳታ እንዳላገኙ ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተለዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ያነጋገራቸው ስደተኞች እንደሚከተለው ገልጸውለታል።
ነብዩ ሲራክ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ
ተክሌ የኋላ